የውጭ ዜጋ ሴቶች እና ቤተሰቦቻቸው የምክር መሥጫ ማዕከል
እርስዎ፣
- በችግር ላይ ኖት?
- ድብደባ ደርሶቦታል?
- ጀርመን አገር በሕጋዊነት ወይስ ያለሕጋዊ ፍቃድ ነዉ የምኖሩት?
- ምክር፣ መረጃ እና ድጋፍ ይፈልጋሉ?
እኛ ለእርስዎ አለንልዎት ! በሚከተሉት ጉዳዮች ዙሪያ እኛን መጠየቅ ይችላሉ !
- የመኖሪያና የሥራ ፍቃድን በተመለከተ
- የሥደት ጥያቄን አስመልክቶ
- ሥራንና መንግስታዊ የኑሮ ድጋፍን በተመለከተ
- በትዳር፣ በጘደኝነትንና በቤቴሰብ ዙሪያ
- ልጆችን ማሳደግና መንከባከብ
- ከትዳር መለያየትና ፍቺን በተመለከተ
- ጤንነትና እርጉዝነት
- የአእምሮ ሕመም፣ በአካል ላይ የደረሰ ጉዳት ካለና አስገድዶ መድፈርን በተመለከተ
- በቤት ዉስጥ ሃይል የመጠቀም ሁኔታ ካለ
- የሴት ልጆችን ግርዛት በተመለከተ
- በትዳርና በጋብቻ ስም ሃይል መጠቀም ካለ
- አድልኦዊነት ደርስዎቦታል
- የሙያና የጀርመን ቋንቋ ትምህርትን በተመለከተ
እኛ እንደሚከተለዉ ልንረዳዎት እንችላለን፣
- መረጃ (እንፎርሜሽን) እና ምክር በናት ቋንቋ በመስጠት
- ከመንግስታዉ መሥሪያ ቤቶች፣ ሐኪሞች፣ ጠበቆች እንሸኛቹ አለን
- ባሽቾካይ ሁኔታዎች
ይህ የምክር አገልግሎት የሚሰጠዉ ያለክፊያ በነጻ እና ሚሰጢራዊም ነዉ። እርስዎ ከፈለጉ ማንነትዎን ሳያሳዉቁ አገልግሎታችንን ማግኘት ይችላሉ።
Rahiel Abraha
ሩት አብርሃ
ቴለፎን
+49 (0)69. 87 00 825 – 24
rahiel.abraha@fim-beratungszentrum.de